የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መጪዎቹ ታላላቅ የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ሁሉም የፀጥታ ተቋማት በቴክኖሎጂ ጭምር የታገዘ የተሟላ ዝግጅት ማድረጋቸዉን ገለጹ September 25, 2025 በመዲናዋ ከ 5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ ምዝገባ አድርገዋል May 11, 2025 ጥምቀትን ስናከብር፤ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቱን በማጎልበት፣ ኅብረ ብሔራዊነቱን በማጠናከር ሊሆን ይገባል:- ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 19, 2025
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መጪዎቹ ታላላቅ የአደባባይ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ሁሉም የፀጥታ ተቋማት በቴክኖሎጂ ጭምር የታገዘ የተሟላ ዝግጅት ማድረጋቸዉን ገለጹ September 25, 2025
ጥምቀትን ስናከብር፤ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ እሴቱን በማጎልበት፣ ኅብረ ብሔራዊነቱን በማጠናከር ሊሆን ይገባል:- ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 19, 2025