የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ማህበራዊ ፍትህን በማረጋገጥ የኢኮኖሚ ሉዓላዊነታችንን ለማረጋገጥ በትጋት እንሰራለን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 6, 2025 በመዲናዋ በስፋት እየተገነቡ ያሉ የተሽከርካሪ ማቆሚያና ተርሚናሎች የትራንስፖርት አገልግሎቱን የማዘመን አካል መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ May 22, 2025 በተግባር የተገለጠ ቃል May 3, 2025
በመዲናዋ በስፋት እየተገነቡ ያሉ የተሽከርካሪ ማቆሚያና ተርሚናሎች የትራንስፖርት አገልግሎቱን የማዘመን አካል መሆናቸውን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ May 22, 2025