የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት አጸደቀ Post published:April 30, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN- ሚያዝያ 22/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለ2017 ዓ.ም የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ተጨማሪ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል። ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ ተጨማሪ በጀቱ በከተማዋ የተጀመሩ ዘርፈ ብዙ ልማቶችን ለማስቀጠል አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከተማ አስተዳደሩ የህዝቡን የኑሮ ጫና ለማቃለል ያሳየውን ቁርጠኝነት በስራ ተግባራዊ ሲያደረግ ቆይቷል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 19, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለኮሪደር ልማት ስራ ድጋፍ እያደረጉ ያሉ አካላትን አመሰገኑ July 12, 2024 በኮሪደር ልማት የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ጉዳት እንዳይደርስባቸው ሰፊ የጥበቃ ስራ ማከናወኑን የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባልስልጣን አስታወቀ February 11, 2025
በኮሪደር ልማት የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ጉዳት እንዳይደርስባቸው ሰፊ የጥበቃ ስራ ማከናወኑን የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባልስልጣን አስታወቀ February 11, 2025