አትሌት ሰለሞን ባረጋ በማንችስተር የ10 ኪሎ ሜትር ውድድር አሸነፈ Post published:May 18, 2025 Post category:ስፖርት AMN-ግንቦት 10/2017 ዓ.ም በማንቸስተር በተደረገው 10 ኪሎ ሜትር የወንዶች ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ አሸንፏል። አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ27:49 በሆነ ስዓት ውድድሩን በአንደኝነት ማሸነፍ ችሏል። በውድድሩ ላይ የተሳተፈው አትሌት ሞስነት ገረመው በ28:21 አራተኛ ደረጃ በመያዝ ማጠናቀቁን የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን መረጃ ያመለክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የስፖርቱ ዓለም የእኩልነት ፋናወጊዎች March 1, 2025 በኢትዮጵያ ወጣት እግር ኳስ ተጫዋቾችን ስኬታማ እንዲሆኑ ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ ነን – ሊዊስ ናኒና ኑዋንኩ ካኑ July 13, 2024 ባህር ዳር ኅብረተሰቡ በሚዝናናባቸው መናፈሻዎች፣ ብስክሌት በነጻነት ማሽከርከር በሚያስችሉ ሰፋፊ መንገዶች እየተዋበች ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 6, 2025
ባህር ዳር ኅብረተሰቡ በሚዝናናባቸው መናፈሻዎች፣ ብስክሌት በነጻነት ማሽከርከር በሚያስችሉ ሰፋፊ መንገዶች እየተዋበች ነው-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ March 6, 2025