ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከስሎቬኒያ ፕሬዚዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር ጋር ተወያዩ Post published:June 5, 2025 Post category:ዲፕሎማሲ AMN- ግንቦት 28/2017 ዓ. ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት፣ ኢትዮጵያን እየጎበኙ ያሉትንና በስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት የሆኑትን ናታሻ ፒሪክ ሙሳርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው ማነጋገራቸውን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ከፕሬዚዳንቷ ጋር በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን አመላክተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ከአዲሱ የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ዶክተር ሲዲ ኡልድ ታህ ጋር ተወያዩ November 22, 2025 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ እና ለምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ እንደሚኖረው የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ተናገሩ October 8, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ገለጹ May 23, 2025
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለኢትዮጵያ እና ለምስራቅ አፍሪካ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ እንደሚኖረው የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ተናገሩ October 8, 2025