ከ242 በላይ ተሳፋሪዎችን የጫነ የህንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ Post published:June 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN-ሰኔ5 ቀን 2017 ዓ.ም ከህንድ ወደ ለንደን ለመጓዝ የሞከረው አውሮፕላኑ ከአየር መንገዱ ብዙም ሳይርቅ መከስከሱ ተነግሯል፡፡ ከህንድ ተነስቶ መዳረሻውን ለንደን ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ ያደረገው የበረራ ቁጥር AI171 አውሮፕላን እስከ 242 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር ተነግሯል፡፡ በአደጋው ዙሪያ ምርመራዎች እንደተጀመሩ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “የአህጉሩን የቡና አቅም የሚያሳድጉ ምርምሮችንና ትብብሮችን የሚያጠናክሩ ውሳኔዎችን አሳልፈናል” – አቶ ተመስገን ጥሩነህ February 22, 2025 “የኢትዮጵያ አየር ሃይል ቴክኖሎጂያዊ አቅሙን ያለማቋረጥ እያሳደገ መሆኑ የሚያኮራ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተናገሩ September 6, 2025 በ20 ዓመታት ውስጥ ከ2 ሚሊየን በላይ ችግኞችን የተከሉ ጥንዶች July 30, 2025
“የኢትዮጵያ አየር ሃይል ቴክኖሎጂያዊ አቅሙን ያለማቋረጥ እያሳደገ መሆኑ የሚያኮራ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ተናገሩ September 6, 2025