ከ242 በላይ ተሳፋሪዎችን የጫነ የህንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ Post published:June 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN-ሰኔ5 ቀን 2017 ዓ.ም ከህንድ ወደ ለንደን ለመጓዝ የሞከረው አውሮፕላኑ ከአየር መንገዱ ብዙም ሳይርቅ መከስከሱ ተነግሯል፡፡ ከህንድ ተነስቶ መዳረሻውን ለንደን ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ ያደረገው የበረራ ቁጥር AI171 አውሮፕላን እስከ 242 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር ተነግሯል፡፡ በአደጋው ዙሪያ ምርመራዎች እንደተጀመሩ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የእስራኤል የመካላከያ ሚኒስቴር የተኩስ አቁም ስምምነቱን አጸደቀ January 17, 2025 በድጋፍ ሰልፉ ሕዝቡ ያስተላለፈው መልዕክት አመራሩ ለዘላቂ ሰላምና ልማት በቁርጠኝነት ይበልጥ እንዲተጋ መነሳሳትን ፈጥሯል July 2, 2025 ህዳሴን የመገንባት ሂደቱ እጅግ አታካች፣ አድካሚ፣ አሰልቺ እና አጨቃጫቂ ቢሆንም ፍሬው ግን እጅግ በጣም ጣፋጭ ነዉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ September 1, 2025
ህዳሴን የመገንባት ሂደቱ እጅግ አታካች፣ አድካሚ፣ አሰልቺ እና አጨቃጫቂ ቢሆንም ፍሬው ግን እጅግ በጣም ጣፋጭ ነዉ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ September 1, 2025