ከ242 በላይ ተሳፋሪዎችን የጫነ የህንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ Post published:June 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዓለም አቀፍ AMN-ሰኔ5 ቀን 2017 ዓ.ም ከህንድ ወደ ለንደን ለመጓዝ የሞከረው አውሮፕላኑ ከአየር መንገዱ ብዙም ሳይርቅ መከስከሱ ተነግሯል፡፡ ከህንድ ተነስቶ መዳረሻውን ለንደን ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ ያደረገው የበረራ ቁጥር AI171 አውሮፕላን እስከ 242 ሰዎችን አሳፍሮ እንደነበር ተነግሯል፡፡ በአደጋው ዙሪያ ምርመራዎች እንደተጀመሩ አልጀዚራ ዘግቧል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አርሶ አደሩ ምርቱን ማስያዣ አድርጎ የብድር አገልግሎት እንዲያገኝ የሚያስችል ፕሮጀክት ወደ ሥራ ገባ April 24, 2025 ሩሲያ በደቡባዊ ዩክሬን የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ May 1, 2025 አዲስ አበባ ከተማ በፋይዳ ምዝገባ እና በወሳኝ ኩነት ቅንጅታዊ ትግበራ ላይ የተገኙ ውጤቶችን ለሌሎች ማካፈሏን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 20, 2025