ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጤና ባለሙያዎች ጋር ተወያዩ Post published:June 21, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር AMN-ሰኔ 14/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጤና ባለሙያዎች ጋር መወያየታቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የምናደርገውን ውይይት በመቀጠል ዛሬ ከጤና ባለሞያዎች ጋር ውይይት አድርገናል ብለዋል። በውይይቱም እድሎችን እና በጎ ርምጃዎችን ብሎም ክፍተቶችን እና ተግዳሮቶችን መዳሰሳቸውንም ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሰሜን ሸዋ ለሚንቀሳቀሰው የሸኔ ሽብር ቡድን ሊተላለፉ የነበሩ የመገናኛ ሬዲዮኖች በቁጥጥር ስር ዋሉ February 22, 2025 ብሔራዊ መግባባትን ለማጎልበት የተጀመሩ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ -ተስፋዬ ቤልጂጌ(ዶ/ር) February 10, 2025 መጽሐፍት ለትውልድ! January 13, 2025