ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኮሪደር ልማቱ አዲስ አበባ በተሟላ የከተሜነት ፅንሰ ሃሳብ እንድትመራ አድርጓታል- ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 19, 2025 የጤና ባለሙያዎች ያሏቸዉን ጥያቄዎች እያገለገሉ የሚጠይቁት እንጂ ከሙያዊ ስነምግባር ውጪ ስራ አቁመው የሚጠይቁ አለመሆኑን አረጋግጠዋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 29, 2025 ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት ፕሮግራም ግቦችን የሚያሳኩ ሀገራዊ ኢኒሼቲቮች እየተገበረች ነው:- ሚኒስትር ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) January 9, 2025
የጤና ባለሙያዎች ያሏቸዉን ጥያቄዎች እያገለገሉ የሚጠይቁት እንጂ ከሙያዊ ስነምግባር ውጪ ስራ አቁመው የሚጠይቁ አለመሆኑን አረጋግጠዋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 29, 2025
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሁሉን አቀፍ የግብርና ልማት ፕሮግራም ግቦችን የሚያሳኩ ሀገራዊ ኢኒሼቲቮች እየተገበረች ነው:- ሚኒስትር ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) January 9, 2025