ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከጎረቤት ሀገራት ጋር ተባብረን ማደግ ነው የምንፈልገው የእኛን ፍላጎት ማክበርም ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ July 3, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1500ኛው የመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ September 4, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፈረንሳይ እና ጣሊያን ያደረጉት ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር መደላድል የፈጠረ ነው May 30, 2025
ከጎረቤት ሀገራት ጋር ተባብረን ማደግ ነው የምንፈልገው የእኛን ፍላጎት ማክበርም ያስፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ July 3, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በፈረንሳይ እና ጣሊያን ያደረጉት ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገራቱ ጋር ያላትን ትብብር ለማጠናከር መደላድል የፈጠረ ነው May 30, 2025