ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ Post published:June 27, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ሰኔ 19/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገልጸዋል። ዛሬ ማምሻውን የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብዬ ቁልፍ በሆኑ የሁለትዮሽ እና አህጉራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ የተገነቡ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያዎች እና ተርሚናሎች ቀደም ሲል ይስተዋል የነበረውን የትራፊክ መጨናነቅ ማስቀረት መቻላቸው ተገለፀ August 24, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከንግድና ዘርፍ ማህበራት ከተውጣጡ የንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ May 25, 2025 ተዝናኖትን ያዋለዱት አዳዲስ እይታዎች March 15, 2025
በመዲናዋ የተገነቡ ዘመናዊ የመኪና ማቆሚያዎች እና ተርሚናሎች ቀደም ሲል ይስተዋል የነበረውን የትራፊክ መጨናነቅ ማስቀረት መቻላቸው ተገለፀ August 24, 2025