በቴክሳስ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 81 ሲደርስ በርካቶች የደረሱበት አልታወቀም Post published:July 7, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ሰኔ 30/2017 ዓ.ም በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት አርብ እለት የተከሰተውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 81 የደረሰ ሲሆን ሌሎች 41 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም። የአደጋው ሰለባዎች ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ ሲሆን የሟቾች ቁጥር አሁንም ሊጨምር እንደሚችል ባለስልጣናትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል። እየቀጠለ ያለው ከባድ የአየር ሁኔታ ለነፍስ አድን ስራው እንቅፋት እንዳይሆን ስጋት አስከትሏል። በሊያት ካሳሁን 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአርሰናል ደጋፊ የሆኑት አዲሱ የኒውዮርክ ሲቲ ተመራጭ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ November 6, 2025 የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለቻይናውያን ባለሀብቶች ኢንቨስትመንት ተመራጭ መዳረሻዎች ናቸው- ያንግ ይሃንግ (ዶ/ር) November 25, 2024 ኢራን የኒውክሌር መርሀ-ግብር ድርድርን ለማደስ ዝግጁ እንደምትሆን ተመላከተ March 14, 2025