አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
በቴክሳስ በደረሰ የጎርፍ አደጋ የሟቾች ቁጥር 81 ሲደርስ በርካቶች የደረሱበት አልታወቀም Post published:July 7, 2025 Post category:ዓለም አቀፍ AMN – ሰኔ 30/2017 ዓ.ም በአሜሪካ ቴክሳስ ግዛት አርብ እለት የተከሰተውን የጎርፍ አደጋ ተከትሎ የሟቾች ቁጥር በትንሹ 81 የደረሰ ሲሆን ሌሎች 41 ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም። የአደጋው ሰለባዎች ቁጥር በፍጥነት እየጨመረ ሲሆን የሟቾች ቁጥር አሁንም ሊጨምር እንደሚችል ባለስልጣናትን ጠቅሶ ቢቢሲ ዘግቧል። እየቀጠለ ያለው ከባድ የአየር ሁኔታ ለነፍስ አድን ስራው እንቅፋት እንዳይሆን ስጋት አስከትሏል። በሊያት ካሳሁን 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ አርዓያ ናት- የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን February 17, 2025 ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ March 5, 2025 የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት የሥራ ድርሻ ምንድነው? February 12, 2025