ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ Post published:July 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ማለዳ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አካሄዱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ፣ ዛሬ ማለዳ የችግኝ ተከላ መርሃግብራችንን በመቀጠል ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ያልተቀየረ ኢኮኖሚ የጸና ሀገር ሊያቆም አይችልም-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) May 3, 2025 ኢትዮጵያ የፓሪስ ስምምነትን እና የባለፈውን አመት የCOP28 ኃላፊነቶቿን በሶስት ሥራዎች እየተገበረች ትገኛለች-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 13, 2024 ታላቁን የህዳሴ ግድብ ኢትዮያዊያን በቁጭት የገነቡት የጋራ አሻራቸው መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ September 9, 2025
ኢትዮጵያ የፓሪስ ስምምነትን እና የባለፈውን አመት የCOP28 ኃላፊነቶቿን በሶስት ሥራዎች እየተገበረች ትገኛለች-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 13, 2024