ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ Post published:July 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ማለዳ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አካሄዱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ፣ ዛሬ ማለዳ የችግኝ ተከላ መርሃግብራችንን በመቀጠል ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like መንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎችን መውሰዱ ሀገሪቷ ወደ ፊት እንድትጓዝ ማስቻሉን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ገለጹ June 6, 2025 ከተሜነት የሰው ልጆች የብልፅግና መዳረሻ መሆኑን ጠቅላይ ሚነስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ August 20, 2025 የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጎ መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ፡- August 8, 2025
የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት ከሐምሌ 30 እስከ ነሐሴ 02 ቀን 2017 ዓ.ም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጎ መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ፡- August 8, 2025