ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ Post published:July 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ማለዳ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አካሄዱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ፣ ዛሬ ማለዳ የችግኝ ተከላ መርሃግብራችንን በመቀጠል ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የተፋጠነ የልማት አጀንዳን እውን ለማድረግ ባለፉት 2 ወራት፤ ቁልፍ የሆኑ ስትራቴጂካዊ ውጥኖች፣ ግዙፍ ሀገራዊ የፕሮጀክት እና የግንባታ ሥምምነቶች ላይ በትኩረት ተሠርቷል September 1, 2025 ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለትንሳዔ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ April 19, 2025 አዲስ አበባ ቀዳሚ መዳረሻ የመሆን ግዙፉ ዐቅሟ ከጊዜ ወደ ጊዜ እውን እየሆነ ነው፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) October 30, 2024
የተፋጠነ የልማት አጀንዳን እውን ለማድረግ ባለፉት 2 ወራት፤ ቁልፍ የሆኑ ስትራቴጂካዊ ውጥኖች፣ ግዙፍ ሀገራዊ የፕሮጀክት እና የግንባታ ሥምምነቶች ላይ በትኩረት ተሠርቷል September 1, 2025