ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሄዱ Post published:July 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 1/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ማለዳ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር አካሄዱ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት፣ “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ሀሳብ፣ ዛሬ ማለዳ የችግኝ ተከላ መርሃግብራችንን በመቀጠል ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች ጋር የችግኝ ተከላ አካሂደናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገው ውጤታማ አመራር የህዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ ያደረጉ ስራዎች እንዲከናወኑ ማስቻሉት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ October 19, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ‘ቡቤ’ የተሰኘ ሲትኮም ድራማ ለማስጀመር ከጃንኮ ፕሮዳክሽን ጋር የሥራ ስምምነት ተፈራረመ February 26, 2026 ከተፈጥሮ ጋር የተሳሰረች ነፍስ August 5, 2025
በኢትዮጵያ ተግባራዊ የተደረገው ውጤታማ አመራር የህዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ ያደረጉ ስራዎች እንዲከናወኑ ማስቻሉት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ October 19, 2025