ለሰባተኛው ዓመት ግባችን- ሰባት መቶ ሚሊዮን ችግኞች ነው፤ በጋራ እናሳካው! ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላለፉ

You are currently viewing ለሰባተኛው ዓመት ግባችን- ሰባት መቶ ሚሊዮን ችግኞች ነው፤ በጋራ እናሳካው! ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላለፉ

AMN-ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ማለዳ የዘንድሮውን የአረንጓዴዐሻራ የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አስጀምረናል ሲሉ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ የአንድ ጀንበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በጂማ ከተማ አስጀምረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ለሰባተኛው ዓመት ግባችን:- ሰባት መቶ ሚሊዮን ችግኞች ነው። በጋራ እናሳካው! ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review