የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ልማትና ዕድገት ለማስቀጠል የአረንጓዴ አሻራ ወሳኝ ሚና አለው-ሼህ ሃጂ ኢብራሂም ቱፋ August 3, 2026 በአዲስ አበባ የተከናወነው የኮሪደር ልማት ለዓለም ከተሞች ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ መሆኑ ተገለጸ May 18, 2026 ከቁጥር ባለፈ የዜጎች ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት ሁለንተናዊ እመርታ April 3, 2026