የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር በድርቅ የሚጠቁ አካባቢዎችን ለመታደግ የህልውና ጉዳይ ነው – ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሐመድ July 31, 2025 ማህበረሰቡ በጋራ ተስማምቶ ከሰራቸው ትላልቅ ሀገራዊ አጀንዳዎች ውስጥ አንዱ አረንጓዴ አሻራ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ July 31, 2025 በትጋት የመጣ ውጤት፤ በብቃት የተሰጠ ሽልማት October 15, 2024