የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 5 ነጥብ 2 ሚሊየን ችግኞች ተዘጋጅተዋል May 30, 2025 ዛሬ የምንተከላቸዉ ዛፎች ለነገ ልጆቻችን እና ለሀገራችን መሠረቶች መሆናቸውን ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ ገለጹ July 31, 2025 ወንዞችን ከውበት ባለፈ የምግብ ምንጭ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አበቤ ተናገሩ June 29, 2025