የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የስኬት ባንክ አመራሮች እና ሰራተኞች የአረንገጓዴ አሻራቸውን አኖሩ August 1, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ 4.2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ July 1, 2025 አረንጓዴ አሻራ ትውልድና ሀገርን ታሳቢ ያደረገ መሆኑን የህዳሴ ፓርቲ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ገለጹ July 9, 2025