አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች የአረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል Post published:July 31, 2025 Post category:አረንጓዴ ዐሻራ AMN – ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ቅ/ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዋሬ አካባቢ ግንፍሌ ወንዝ ዳርቻ የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር አካሂደዋል። በመርሀግብሩ ላይ የአካባቢው ነዋሪዎች ተሳታፊ ናቸው። ዛሬ በመላው ሀገሪቱ 700 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ መርሀግብር እየተከናወነ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአካባቢ ጥበቃን ለማሻሻል እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንደሚያስችል የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አለሚቱ ኡመድ ገለጹ July 31, 2025 ከበረሀው ሀሩር ወደ ምድረ ገነት ልምላሜ የተቀየረው የዲቻ ቀበሌ November 20, 2025 ኢትዮጵያ ዘመን የማይሽረው ታሪክ አስቀምጣለች ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 29, 2025
የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአካባቢ ጥበቃን ለማሻሻል እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንደሚያስችል የጋምቤላ ክልል ፕሬዚዳንት አለሚቱ ኡመድ ገለጹ July 31, 2025