ከእቅዳችን በላይ ማሳካት እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ

You are currently viewing ከእቅዳችን በላይ ማሳካት እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ

AMN- ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም

በአንድ ጀንበር 700 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሀ-ግብር በጅማ ያስጀመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ አሁን ባለው አካሄድ ከእቅዳችን በላይ እናሳካለን ሲሉ ገልፀዋል፡፡

አሁን ባለው መረጃ እስከ 500 ሚሊየን ችግኞች እንደተተከሉ የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ሕብረተሰቡ አሁንም ተረባርቦ ችግኞችን እንዲተክል ጥሪ አቅርበዋል፡፡

ቀድመው የተከሉ እንዲደግሙ ያልተከሉ ደግሞ ወጥተው እንዲተክሉም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review