አቶ አዲሱ አረጋ የግብርና ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ Post published:August 1, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 25/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ አዲሱ አረጋን የግብርና ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ ሆነው ሲያገልግሉ የቆዩት አቶ አዲሱ አረጋ፣ ከዛሬ ጀምሮ የግብርና ሚኒስትር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጥቅምትን በጥበብ October 27, 2024 ብሪክስ የኢትዮጵያ እና የብራዚልን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ለማጠናከር ምቹ እድል እንደፈጠረ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ ገለጹ August 14, 2025 አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳይ ረዳት ሚኒስትር ሞሊ ፊ ጋር ተወያዩ September 25, 2024