አቶ አዲሱ አረጋ የግብርና ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ Post published:August 1, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 25/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ አዲሱ አረጋን የግብርና ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ ሆነው ሲያገልግሉ የቆዩት አቶ አዲሱ አረጋ፣ ከዛሬ ጀምሮ የግብርና ሚኒስትር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኮሪደር ልማቱ ለዜጎች ምቹ አካባቢን ከመፍጠር ባለፈ ለከተማው እድገት የላቀ ሚና እያበረከተ ነው-ኢንጅነር አይሻ መሀመድ December 12, 2024 ላለፉት ሰባት ዓመታት የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሚኒኬሽን ዘዴ ለየት ባለ መንገድ ግልጽነት እና ተደራሽነትን በማለም የተከናወነ ነው። ዋነኛ ዓላማውም በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን እና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ ነው። March 11, 2025 ለስደትና ፍልሰት ዘላቂ መፍትሄ ለመፍጠር ቀጠናዊ ትስስርን እና ትብብርን ማጠናከር ይገባል- ምሁራን April 25, 2025
ላለፉት ሰባት ዓመታት የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሚኒኬሽን ዘዴ ለየት ባለ መንገድ ግልጽነት እና ተደራሽነትን በማለም የተከናወነ ነው። ዋነኛ ዓላማውም በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን እና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ ነው። March 11, 2025