አቶ አዲሱ አረጋ የግብርና ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ Post published:August 1, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN ሃምሌ 25/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቶ አዲሱ አረጋን የግብርና ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ ሆነው ሲያገልግሉ የቆዩት አቶ አዲሱ አረጋ፣ ከዛሬ ጀምሮ የግብርና ሚኒስትር ሆነው መሾማቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ February 16, 2025 ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 ኮንፍረንስ በስኬት ተጠናቀቀ October 9, 2024 በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና መረጋጋትን ለማስፈን አሰባሳቢ ብሄራዊ እሴቶችን ማዳበር ይገባል-የፖለቲካል ሳይንስ ምሁር November 4, 2024