ዛሬ ማለዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ጋር በመሆን አዲስ የተሠራውን ከእንጦጦ ግርጌ እስከ አራት ኪሎ ፕላዛ የኮሪደር ሥራ መርቀዋል። Post published:August 3, 2025 Post category:ልማት አካባቢው አስደናቂ ለውጥ ያመጡ አዳዲስ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ የተሻሻሉ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ በታዋቂው የጥበበ እድ ገበያ በሽሮሜዳ የተገነቡ የዘመናዊ ሱቆችን ያካተተ ነው። የኮሪደር ልማት ሥራው የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሰፊ የእግር ኳስ ሜዳ እና የተለያዩ ለሕዝብ አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎች የተከናወኑበት ነው። – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የባቱ – አርሲነገሌ የፍጥነት መንገድ ግንባታ 84 ነጥብ 50 በመቶ መድረሱ ተገለጸ March 19, 2025 የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብር በምግብ እራስን ከመቻል ባለፈ የስራ ዕድል እየፈጠረ ይገኛል -አቶ ተመስገን ጥሩነህ March 5, 2025 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መሠረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ጊዜ ጀምሮ እስከ ፍጻሜው ድረስ ያለፈበትን ሁኔታ የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በመካሄድ ላይ ይገኛል September 13, 2025
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መሠረት ድንጋይ ከተቀመጠለት ጊዜ ጀምሮ እስከ ፍጻሜው ድረስ ያለፈበትን ሁኔታ የሚያሳይ የፎቶ አውደ ርዕይ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በመካሄድ ላይ ይገኛል September 13, 2025