ዛሬ ማለዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ጋር በመሆን አዲስ የተሠራውን ከእንጦጦ ግርጌ እስከ አራት ኪሎ ፕላዛ የኮሪደር ሥራ መርቀዋል። Post published:August 3, 2025 Post category:ልማት አካባቢው አስደናቂ ለውጥ ያመጡ አዳዲስ የእግረኛ እና የብስክሌት መንገዶች፣ የተሻሻሉ የመንገድ ዳር መብራቶች፣ በታዋቂው የጥበበ እድ ገበያ በሽሮሜዳ የተገነቡ የዘመናዊ ሱቆችን ያካተተ ነው። የኮሪደር ልማት ሥራው የሕፃናት መጫወቻዎች፣ ሰፊ የእግር ኳስ ሜዳ እና የተለያዩ ለሕዝብ አገልግሎት የሚውሉ ግንባታዎች የተከናወኑበት ነው። – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአጭር ጊዜ የተጠናቀቁ የአዲስ አበባ ከተማ ፕሮጀክቶች የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስቻሉ ናቸው- ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች January 30, 2025 ህዝቡ በአጭር መልዕክት አሻራውን ለታሪክ መዘክርነት እንዲያስቀምጥ ያለመ መርሃ ግብር ይፋ ሆነ September 2, 2025 የህዳሴን ግድብ ማጠናቀቃችን ለሌላ ስኬት እና ድል የሚያነሳሳን ነው ሲሉ አቶ በላይ ደጀን ገለፁ September 12, 2025
በአጭር ጊዜ የተጠናቀቁ የአዲስ አበባ ከተማ ፕሮጀክቶች የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ያስቻሉ ናቸው- ከፍተኛ የመንግስት ስራ ኃላፊዎች January 30, 2025