ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Post published:August 17, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኪነ ጥበብ AMN ነሐሴ 10/2017 በኢትዮጵያ ቴአትር ታላቅ ዐሻራውን ያሳረፈውና በሃገሩ ጉዳይ በጸና አቋሙ የሚታወቀው ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ፤ በተለያዩ ታሪካዊና አዝናኝ ፊልሞች እንዲሁም የቴያትር ሥራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ነበረው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ አዲስ ለምታስገነባው ዓለም አቀፍ የኤርፖርት ከተማ የአፍሪካ ልማት ባንክ ስምንት ቢሊዮን ዶላር ፋይናንስ የማስተባበር ሃላፊነት ተሰጠው August 11, 2025 በመዲናዋ የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎትን በክፍለ ከተሞች የማስፋት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል September 10, 2025 ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት አስደናቂ ለውጥ አስመዝግባለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) February 15, 2025
ኢትዮጵያ አዲስ ለምታስገነባው ዓለም አቀፍ የኤርፖርት ከተማ የአፍሪካ ልማት ባንክ ስምንት ቢሊዮን ዶላር ፋይናንስ የማስተባበር ሃላፊነት ተሰጠው August 11, 2025