በነዳጅ ምክንያት የዋጋ ጭማሪ የታየባቸዉ የአንዳንድ ሸቀጦች ዋጋ በተሟላ ሁኔታ ባለመዉረዱ በዘርፉ የሚታየዉን ክፍተት ለማስተካከል እርምጃዎች ተጠናክረዉ ይቀጥላሉ – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Post published:August 17, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኪነ ጥበብ AMN ነሐሴ 10/2017 በኢትዮጵያ ቴአትር ታላቅ ዐሻራውን ያሳረፈውና በሃገሩ ጉዳይ በጸና አቋሙ የሚታወቀው ታላቁ አርቲስት ደበበ እሸቱ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አንጋፋው አርቲስት ደበበ እሸቱ፤ በተለያዩ ታሪካዊና አዝናኝ ፊልሞች እንዲሁም የቴያትር ሥራዎች ላይ ንቁ ተሳትፎ ነበረው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኦሲስ አጠቃላይ ሆስፒታልን መርቀዉ ሥራ አስጀመሩ May 10, 2026 የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መከበር የፌዴራል ስርዓቱን በፅኑ መሰረት ላይ ለመገንባት ሚናው የጎላ ነው November 11, 2024 የኮሪደር ልማት በመከናወኑ አዲስ አበባ ቀንና ማታ የሚሰራባት ከተማ ሆናለች ሲሉ ነዋሪዎች ገለጹ July 10, 2025