ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር ተወያዩ Post published:August 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ዲፕሎማሲ AMN ነሃሴ 20/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት የኮሎምቢያ ምክትል ፕሬዝዳንት ፍራንሲያ ማርክኬዝን ዛሬ ጠዋት ተቀብዬ በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጤና ባለሙያዎች ያሏቸዉን ጥያቄዎች እያገለገሉ የሚጠይቁት እንጂ ከሙያዊ ስነምግባር ውጪ ስራ አቁመው የሚጠይቁ አለመሆኑን አረጋግጠዋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 29, 2025 ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ እርሾ የሆኑ ሀገራዊ እሴቶች ወደ ገበያው መምጣት እንዳለባቸው ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለፁ August 24, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን መርቀው ሥራ አስጀመሩ July 13, 2024
የጤና ባለሙያዎች ያሏቸዉን ጥያቄዎች እያገለገሉ የሚጠይቁት እንጂ ከሙያዊ ስነምግባር ውጪ ስራ አቁመው የሚጠይቁ አለመሆኑን አረጋግጠዋል ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ May 29, 2025