የጤና ቱሪዝም አሁን ከደረሰበት ደረጃ ይበልጥ በማጠናከር የከተማዋን ስማርት ሲቲ የማረጋገጥ ጉዞ እዉን የሚሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም – የአዲስ አበባ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ
ፋንታዬ በላይነህ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ ሆነች Post published:August 28, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN – ነሃሴ 22/2017 ዓ.ም የ2025 ዳይመንድ ሊግ የመጨረሻ ዙር ውድድር በስዊዘርላንድ ዙሪክ እየተከናወነ ይገኛል። በሴቶች 3000 ሜትር የተወዳደረችው ፋንታዬ በላይነህ ባለድል ሆናለች። ወጣቷ አትሌት ርቀቱን ለማጠናቀቅ 8:40.56 ሰዓት ፈጅቶባታል። በሸዋንግዛዉ ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በክሮሺያ በተደረገ የአትሌቲክስ ውድድር ጉዳፍ ፀጋዬ አሸነፈች May 25, 2025 የ2017 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር በድምቀት ተከናወነ። March 17, 2025 ኢትዮጵያ ሜዳልያ የምትጠብቅበት የሴቶች 10 ሺ ሜትር September 13, 2025