ፋንታዬ በላይነህ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ ሆነች Post published:August 28, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN – ነሃሴ 22/2017 ዓ.ም የ2025 ዳይመንድ ሊግ የመጨረሻ ዙር ውድድር በስዊዘርላንድ ዙሪክ እየተከናወነ ይገኛል። በሴቶች 3000 ሜትር የተወዳደረችው ፋንታዬ በላይነህ ባለድል ሆናለች። ወጣቷ አትሌት ርቀቱን ለማጠናቀቅ 8:40.56 ሰዓት ፈጅቶባታል። በሸዋንግዛዉ ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዙምባብዊቷ የቀድሞ የውሃ ዋና ስፖርት ተወዳዳሪ ክርስቲ ኮቨንትሪ የአለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ (IOC) ፕሬዝዳንት በመሆን ተመረጠች March 21, 2025 በወንዶች ማራቶን የተሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ውድድሩን መጨረስ አልቻሉም September 15, 2025 ኢትዮጵያ የዓለም የክብረወሰን ባለቤቷን አትሌት ይዛ የምትቀርብበት የሴቶች ማራቶን September 13, 2025