ፋንታዬ በላይነህ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊ ሆነች Post published:August 28, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN – ነሃሴ 22/2017 ዓ.ም የ2025 ዳይመንድ ሊግ የመጨረሻ ዙር ውድድር በስዊዘርላንድ ዙሪክ እየተከናወነ ይገኛል። በሴቶች 3000 ሜትር የተወዳደረችው ፋንታዬ በላይነህ ባለድል ሆናለች። ወጣቷ አትሌት ርቀቱን ለማጠናቀቅ 8:40.56 ሰዓት ፈጅቶባታል። በሸዋንግዛዉ ግርማ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ2025 የሴኡል ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ March 16, 2025 በዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን እኩለ ሌሊት ወደ ቻይና አቀና March 19, 2025 የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024