በመዲናዋ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት እየተመረቁ ይገኛሉ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN ነሃሴ 26/2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በንድፈ ሐሳብና በመስክ ያሰለጠናቸውን 5ኛው ኮርስ አዲስ ምልምል የሠላም ሠራዊት አባላትን በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ በዳግማዊ ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እየተካሄደ ባለዉ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች፣ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎችና የዕለቱ ተመራቂ የሰላም ሠራዊት አባላት ተገኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በበጀት ዓመቱ አረንጓዴ ቦታዎችን በማልማት ረገድ ከእቅድ በላይ ማከናወን መቻሉን ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ July 17, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ፕሬዝዳንት ጄነራል ሉዎንግ ኩዎንግ ጋር ተወያዩ April 16, 2025 2ኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ዙሪያ ያተኮረ የውይይት መድረክ በአራዳ ክፍለ ከተማ እየተካሄደ ነው February 20, 2025