በመዲናዋ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት እየተመረቁ ይገኛሉ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN ነሃሴ 26/2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በንድፈ ሐሳብና በመስክ ያሰለጠናቸውን 5ኛው ኮርስ አዲስ ምልምል የሠላም ሠራዊት አባላትን በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ በዳግማዊ ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እየተካሄደ ባለዉ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች፣ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎችና የዕለቱ ተመራቂ የሰላም ሠራዊት አባላት ተገኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባ በዓለምአቀፍ ደረጃ ተመራጭ የትምህርት መዳረሻ እንድትሆን በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ኑሪ April 14, 2025 የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያዘምኑ ሰዉ ተኮር እንዲሁም ትናንትን ከዛሬ ጋር ያሰናሰሉ የመዲናዋ የልማት ስራዎች ቃል በተግባር የተገለጠባቸዉ ናቸው :-የተለያዩ ጎብኚዎች January 30, 2025 በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የኮሪደር ልማት እና አጠቃላይ የከተማ ልማት ስራ ከተማዋን ከማዘመንና ለኑሮ ምቹ ከማድረግ ባለፈ የነዋሪውን ህይወት በተጨባጭ የሚያሻሽል ሰው ተኮር ነው፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ December 27, 2024
የአገልግሎት አሰጣጥን የሚያዘምኑ ሰዉ ተኮር እንዲሁም ትናንትን ከዛሬ ጋር ያሰናሰሉ የመዲናዋ የልማት ስራዎች ቃል በተግባር የተገለጠባቸዉ ናቸው :-የተለያዩ ጎብኚዎች January 30, 2025
በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የኮሪደር ልማት እና አጠቃላይ የከተማ ልማት ስራ ከተማዋን ከማዘመንና ለኑሮ ምቹ ከማድረግ ባለፈ የነዋሪውን ህይወት በተጨባጭ የሚያሻሽል ሰው ተኮር ነው፡- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ December 27, 2024