በመዲናዋ አዲስ ምልምል የሰላም ሰራዊት አባላት እየተመረቁ ይገኛሉ Post published:September 1, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN ነሃሴ 26/2017 የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ በንድፈ ሐሳብና በመስክ ያሰለጠናቸውን 5ኛው ኮርስ አዲስ ምልምል የሠላም ሠራዊት አባላትን በማስመረቅ ላይ ይገኛል፡፡ በዳግማዊ ሚኒልክ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት እየተካሄደ ባለዉ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች፣ከማዕከል እስከ ወረዳ ያሉ የሰላምና ፀጥታ ኃላፊዎችና የዕለቱ ተመራቂ የሰላም ሠራዊት አባላት ተገኝተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያን መርቀው ሥራ አስጀመሩ August 31, 2025 የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ስራ የጋራ ትጋት ውጤት በመሆኑ በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች ለመተግበር ይሰራል- አቶ ጃንጥራር አባይ September 30, 2024 የታላቁ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጰያዊነትንን በአንድነት ያሰባሰበ ኘሮጀክት መሆኑን የኤ ኤም ኤን ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሳሁን ጎንፋ ገለፁ September 15, 2025