ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የምስራቅ ዕዝ የሀገር ሉዓላዊነትን የማስጠበቅና ሰላምን የማጽናት ተግባሩን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ሌተናል ጀነራል መሐመድ ተሰማ ገለጹ August 11, 2025 የኢትዮጵያን የወደፊት ዲፕሎማሲ የሚመሩ ወጣቶችን ለማፍራት ወደ ተግባር መገባቱ ተገለፀ August 12, 2025 የኢትዮጰያ ብስራቶች በወርሃ መስከረም October 13, 2025