ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የፅናት አሻራ September 6, 2025 ሠንደቅ ዓላማችን አለምአቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪነታችን የምናሳይበት የማንሰራራት ጉዞ አርማችን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለፁ October 13, 2025 የፖለቲካ ጥቅምን ለማስከበር አግባብነት በሌለዉ መንገድ ከሌሎች ሀገራት ጋር መወገን እንደ ሀገር ክህደት ይቆጠራል November 12, 2025
ሠንደቅ ዓላማችን አለምአቀፍ ተጽዕኖ ፈጣሪነታችን የምናሳይበት የማንሰራራት ጉዞ አርማችን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለፁ October 13, 2025