አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በአምባሳደርነት ሾሙ Post published:September 3, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN – ነሐሴ 27/2017 ዓ.ም የኢፌዴሪ ፕሬዝደንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን በባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርነት ሾመዋል። ፕሬዝደንቱ በህገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሰረት ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)ን ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አድርገው መሾማቸውን ኢዜአ ዘግቧል። አምባሳደር ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር) በመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ሆነው ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወቃል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እኛ ኢትዮጵያውያን ታሪክ የማይዘነጋቸውን ድሎች ያስመዘገብን ነን ሲሉ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገ/ስላሴ ገለጹ September 7, 2025 በሰላም ስምምነቱ መሰረት የተለያዮ ጉዳዮች ተፈፃሚ እንዲሆኑ ከመንግስት ጋር ተስማምተናል- ካፒቴን ማስረሻ ሰጤ December 6, 2025 በብሔራዊ መረጃና ደህንት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትን ለሱዳኑ ጄኔራል አብዱል ፈተህ አል ቡርሀን አቀረቡ June 2, 2025
በብሔራዊ መረጃና ደህንት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትን ለሱዳኑ ጄኔራል አብዱል ፈተህ አል ቡርሀን አቀረቡ June 2, 2025