ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ያደረገ የኃይል ሽግግርን አስመልክቶ ውይይት አካሄደዋል Post published:September 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN ጳጉሜን 3/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ አካል የሆነና በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ያደረገ የኃይል ሽግግርን አስመልክቶ የምሳ ላይ የውይይት መርሃ ግብር አካሂደዋል። ውይይቱ ለለውጥ በማይበገር እና አካታች የኃይል ምንጭ ሥርዓት ማዕከል ውስጥ የኃይል አቅርቦትን የማሳለጥ ሥራ ላይ ያተኮረ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቢሮው የልማት ፕሮጀክቶችን በፍጥነትና በጥራት በማጠናቀቅ በስኬት እየተጓዘ መሆኑን ገለጸ July 23, 2025 አየር መንገዱ እ.አ.አ በ2025 ራዕዩ በአውሮፕላን ቁጥር እና መዳረሻ ብዛት የያዘውን እቅድ አስቀድሞ አሳክቷል – አቶ መስፍን ጣሰው April 22, 2025 ኪነ ጥበብ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ውስጥ አበርክቶው የጎላ እንደነበር ሒሩት ካሳው (ዶ/ር) ገለጹ September 14, 2025