አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ያደረገ የኃይል ሽግግርን አስመልክቶ ውይይት አካሄደዋል Post published:September 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN ጳጉሜን 3/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ አካል የሆነና በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ያደረገ የኃይል ሽግግርን አስመልክቶ የምሳ ላይ የውይይት መርሃ ግብር አካሂደዋል። ውይይቱ ለለውጥ በማይበገር እና አካታች የኃይል ምንጭ ሥርዓት ማዕከል ውስጥ የኃይል አቅርቦትን የማሳለጥ ሥራ ላይ ያተኮረ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በርካታ ታጣቂ ቡድኖች መንግስት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው እጅ መስጠታቸዉን የአማራ ክልል ፖሊስ አስታወቀ June 10, 2025 በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለው የሁለትዮሽ ትብብር እና ግንኙነት እያደገ መጥቷል-አቶ ተስፋዬ ዳባ September 30, 2024 መንግስት የኃይል ልማት ዘርፍ ሪፎርምን በመተግበር የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራ ነው – ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ (ዶ/ር) November 9, 2024
በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ በርካታ ታጣቂ ቡድኖች መንግስት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው እጅ መስጠታቸዉን የአማራ ክልል ፖሊስ አስታወቀ June 10, 2025