ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ያደረገ የኃይል ሽግግርን አስመልክቶ ውይይት አካሄደዋል Post published:September 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN ጳጉሜን 3/2017 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ አካል የሆነና በአፍሪካ ተፈጥሮን መሠረት ያደረገ የኃይል ሽግግርን አስመልክቶ የምሳ ላይ የውይይት መርሃ ግብር አካሂደዋል። ውይይቱ ለለውጥ በማይበገር እና አካታች የኃይል ምንጭ ሥርዓት ማዕከል ውስጥ የኃይል አቅርቦትን የማሳለጥ ሥራ ላይ ያተኮረ መሆኑን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ችግሮችን በምክክር ለመፍታት በሚደረገው ጥረት ምሁራን ሚናቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸዉ ኮሚሽነር ዮናስ አዳዬ (ዶ/ር) ገለጹ August 20, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋምቤላ ክልል የተገነባውን ኢትኖ ማይኒንግ የወርቅ ፋብሪካ መረቁ November 20, 2024 የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ባለቤት ሕዝብ፣ የተለያዩ ማሕበራት እና ተቋማት እንዲሆኑ ሂደቱ ጠንካራ መሰረት ጥሏል – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን November 18, 2024
የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ባለቤት ሕዝብ፣ የተለያዩ ማሕበራት እና ተቋማት እንዲሆኑ ሂደቱ ጠንካራ መሰረት ጥሏል – የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን November 18, 2024