የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በርካታ ዉጣ ዉረዶችን አልፎ በመመረቁ ደስታቸዉን እየገለጹ ነዉ Post published:September 9, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – ጳጉሜን 4/2ዐ17 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምረቃን አስመልክቶ ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ፡፡ የዛሬዋ እለት ለመላ ኢትዮጵያዊያን የደስታ ቀን ናት፡፡ ብዙ መስዋትነት የተከፈለበት፣ መላ ኢትዮጵያዊያን አሻራቸውን ያስቀመጡበት እና ለፍፃሜው ሲጓጉለት የነበረው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የመንግስት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ከማስረጽ አንጻር ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል-መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት March 7, 2025 የአንድ ጀንበሩን እጆች የሚፈልገውምዕራፍ August 2, 2025 በኮንትሮባንድ ወደ ሀገር ውስጥ የገቡ ከ1ሺህ በላይ የሞባይል ስልኮች ተያዙ September 20, 2023
በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ የመንግስት ዋና ዋና አጀንዳዎችን ከማስረጽ አንጻር ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል-መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት March 7, 2025