የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በርካታ ዉጣ ዉረዶችን አልፎ በመመረቁ ደስታቸዉን እየገለጹ ነዉ Post published:September 9, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – ጳጉሜን 4/2ዐ17 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምረቃን አስመልክቶ ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ፡፡ የዛሬዋ እለት ለመላ ኢትዮጵያዊያን የደስታ ቀን ናት፡፡ ብዙ መስዋትነት የተከፈለበት፣ መላ ኢትዮጵያዊያን አሻራቸውን ያስቀመጡበት እና ለፍፃሜው ሲጓጉለት የነበረው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ባለፉት ዘጠኝ ወራት 1.5 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ተገኝቷል -የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን April 15, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ በገባነው ቃል መሰረት ግልፅ መስፈርት አዉጥተን በመስፈርቱ ቅድሚያ ለሚገባቸዉ አምራች ኢንዱስትሪዎች የቁልፍ ርክክብ አድርገናል ሲሉ ገለጹ June 19, 2025 በከተማዋ እየተፈጠረ ያለው የስራ እድል ፤ ክህሎት መር የስራ እድል እንዲሆን እየተደረገ ነው፡-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 19, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በገባነው ቃል መሰረት ግልፅ መስፈርት አዉጥተን በመስፈርቱ ቅድሚያ ለሚገባቸዉ አምራች ኢንዱስትሪዎች የቁልፍ ርክክብ አድርገናል ሲሉ ገለጹ June 19, 2025