የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በርካታ ዉጣ ዉረዶችን አልፎ በመመረቁ ደስታቸዉን እየገለጹ ነዉ Post published:September 9, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ልማት / አዲስ አበባ / ኢትዮጵያ AMN – ጳጉሜን 4/2ዐ17 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምረቃን አስመልክቶ ደስታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ፡፡ የዛሬዋ እለት ለመላ ኢትዮጵያዊያን የደስታ ቀን ናት፡፡ ብዙ መስዋትነት የተከፈለበት፣ መላ ኢትዮጵያዊያን አሻራቸውን ያስቀመጡበት እና ለፍፃሜው ሲጓጉለት የነበረው ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቆ ለምረቃ በቅቷል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የሚሰጣቸው ጥቅሞች January 16, 2025 ከምስክር ወረቀት ባለፈ የሚሰሩ እጆችንና ሀሳብ የሚያፈልቁ አእምሮዎችን እንፈጥራለን- ከንቲባ አዳነች አቤቤ July 26, 2026 የአዲስ አበባ ከተማ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ምክንያት በማድረግ የወዳጅነት ስፖርታዊ ውድድር አካሄዱ May 21, 2026