39 አባላትን ያካተተዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን ማምሻውን ወደ ጃፓን ቶኪዮ አመራ Post published:September 10, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን የመጀመሪያዉ ተጓዥ ዛሬ ምሽት ወደ ጃፓን ቶኪዮ አቅንቷል ። ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ከ800 ሜትር ጀምሮ እስከ ማራቶን እና ርምጃን ጨምሮ ባሉት ርቀቶች ትሳተፋለች። የኢትዮጵያ አትሌቲክ ፌዴሬሽን አመራሮች ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ልዑክ ቡድኑን ሸኝተዋል ። በወንድማገኝ አሰፋ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገባ September 23, 2025 ዙምባብዊቷ የቀድሞ የውሃ ዋና ስፖርት ተወዳዳሪ ክርስቲ ኮቨንትሪ የአለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ (IOC) ፕሬዝዳንት በመሆን ተመረጠች March 21, 2025 ኢትዮጵያ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና September 13, 2025