ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
39 አባላትን ያካተተዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን ማምሻውን ወደ ጃፓን ቶኪዮ አመራ Post published:September 10, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን የመጀመሪያዉ ተጓዥ ዛሬ ምሽት ወደ ጃፓን ቶኪዮ አቅንቷል ። ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ከ800 ሜትር ጀምሮ እስከ ማራቶን እና ርምጃን ጨምሮ ባሉት ርቀቶች ትሳተፋለች። የኢትዮጵያ አትሌቲክ ፌዴሬሽን አመራሮች ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ በመገኘት ልዑክ ቡድኑን ሸኝተዋል ። በወንድማገኝ አሰፋ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሁለት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በእጩነት ቀረቡ October 27, 2025 ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በግራንድ ሰላም ትራክ ውድድር አሸንፏል April 7, 2025 13ኛው ከ20 ዓመት በታች እና 4ኛው ከ18 ዓመት በታች የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጀመረ May 26, 2025