የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብርቱካን ያልሆነው የብርቱካን ታሪክ ወይም የልበ ወለዷ ብርቱካን ታሪክ የድህረ እውነት ፖለቲካ ትልቅ ማሳያ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) April 11, 2025 ኅብረተሰቡ ሀገርን አረንጓዴ በማልበስ የትውልድ ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል – አቶ ጃንጥራር ዓባይ July 22, 2024 መዲናዋ የዓለም የዲፕሎማሲ ማዕከልነቷን የሚመጥኑ ፕሮጀክቶችን አከናውናለች- ሎረንስ ፍሪማን May 28, 2025
የብርቱካን ያልሆነው የብርቱካን ታሪክ ወይም የልበ ወለዷ ብርቱካን ታሪክ የድህረ እውነት ፖለቲካ ትልቅ ማሳያ ነው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) April 11, 2025