የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው Post published:September 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አዲስ አበባ AMN መስከረም 02/2018 የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ምክንያት በማድረግ በመስቀል አደባባይ የብዙሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እየተካሄደ ነው። ”በህብረት ችለናል ” በሚል መርህ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ነዋሪዎች እየተሳተፉ ነው። በአፈወርቅ አለሙ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባ ከተማ በፍጥነት እየተገነባችና አዳዲስ ለውጦችን እያስመዘገበች ያለች ከተማ ሆናለች-የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር December 9, 2024 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገቢ እድገት ከለዉጡ ወዲህ እመርታዊ ለዉጥ እያስመዘገበ መሆኑ ተገለፀ October 16, 2025 በአዲስ አበባ ከተማ 4.2 ሚሊየን ችግኝ ለመትከል የተያዘውን ዕቅድ ለማሳካት ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እንዲሳተፍ ጥሪ ቀረበ July 1, 2025
አዲስ አበባ ከተማ በፍጥነት እየተገነባችና አዳዲስ ለውጦችን እያስመዘገበች ያለች ከተማ ሆናለች-የቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር December 9, 2024