በ3 ሺህ ሜትር በወንዶች መሰናክል ማጣሪያ የተወዳደሩት ሶስቱ ኢትዮጵያውያን ለፍፃሜ አለፉ Post published:September 13, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN – መስከረም 3/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶክዮ እየተደረገ በሚገኘው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በ3000 ሜትር ወንዶች መሰናክል ማጣሪያ ላይ የተወዳደሩት አትሌት ጌትነት ዋለ፣ ሳሙኤል ፍሬው እና ለሜቻ ግርማ ለፍጻሜ አልፈዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከአለምአቀፍ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ማሪያኖ ግሮሲ ጋር ተወያዩ June 30, 2025 ጤናው የተጠበቀ፣ አካሉ የዳበረ አመራር ለምናልመው ብልፅግና ወሳኝ ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ July 20, 2025 ትምህርት ለሀገር እድገት የሚያበረክተው አስተዋጽኦ የማይተካ መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ June 22, 2025