የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአፋር ሠመራ ከተማ እየተካሄደ ነው Post published:September 21, 2025 Post category:ልማት AMN መስከረም 11/2018 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ወደ አደባባይ በመውጣት የተለያዩ መልዕክቶችን እያሰሙ እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቢሮው የልማት ፕሮጀክቶችን በፍጥነትና በጥራት በማጠናቀቅ በስኬት እየተጓዘ መሆኑን ገለጸ July 23, 2025 በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ስራዎች ለኢሬቻ በዓል ልዩ ድምቀት መሆናቸውን የኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች ገለፁ October 4, 2025 የፌዴራል ፖሊስ አባላት እና አመራሮች በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው October 15, 2025