የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአፋር ሠመራ ከተማ እየተካሄደ ነው Post published:September 21, 2025 Post category:ልማት AMN መስከረም 11/2018 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ወደ አደባባይ በመውጣት የተለያዩ መልዕክቶችን እያሰሙ እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ህብረተሰቡ በሀብት ላይ ተቀምጦ በድህነት መኖሩ ያስቆጫል፦ አባ ዱላ ገመዳ October 20, 2025 እየጎለበተ ያለው የአዲስ አበባ ኢንዱስትሪዎች አቅም December 27, 2025 ግዙፍ ታሪክ ገላጩን -የዓድዋ ድል መታሰቢያ በጥቂቱ March 2, 2025