የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በአፋር ሠመራ ከተማ እየተካሄደ ነው Post published:September 21, 2025 Post category:ቪዲዮዎች AMN መስከረም 11/2018 ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቅን በማስመልከት በአፋር ክልል ሠመራ ከተማ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ወደ አደባባይ በመውጣት የተለያዩ መልዕክቶችን እያሰሙ እንደሚገኙ መረጃዎች ይጠቁማሉ ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአይነ ስውራን ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤት መከፈቱ የነገ ህልማቸውን እውን ለማድረግ እንደሚያግዛቸው ተማሪዎች ተናገሩ September 20, 2024 የዓለም የሰላም ቀን በአዲስ አበባ ተከበረ September 20, 2024 በምክክር ሂደቱ የጋራ ሀገርን የሚያጸኑ ሃሳቦችን በነጻነት አንስተናል፡- የወላይታ ሶዶ ከተማ የሃገራዊ ምክክር ተሳታፊዎች October 30, 2024