ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 17ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ(ሲቲ ካፕ) በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። September 20, 2023 ጆዜ ሞሪንሆን በስታምፎርድ ብሪጅ September 30, 2025 ኖቲንግሃም ፎረስት የዩሮፓ ሊግ የመጀመሪያ ድሉን አሳካ October 24, 2025