ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቼልሲ የዩሮፓ ኮንፍረንስ ሊግ አሸናፊ ሆነ May 29, 2025 ተመልካችን ወደሜዳ የመለሰው የ‘ህዳሴ ዋንጫ’ October 4, 2025 17ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ዋንጫ(ሲቲ ካፕ) በዛሬው ዕለት ተጀምሯል። September 20, 2023