ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አርሰናል አትሌቲክ ቢልባኦን 2ለ0 አሸነፈ September 17, 2025 የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ንግግር ትልቅ የሞራል ስንቅ እንደሆናቸው እግርኳስ ላይ የሚሰሩ ባለሞያዎች ተናገሩ September 20, 2025 አርሰናል መሪነቱን ለማጠናከር በርንሌይን ይገጥማል November 1, 2025