ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ማንችስተር ዩናይትድ 5 ተከታታይ ጨዋታ ካላሸነፈ ፀጉሬን አልቆረጥም ብሎ የጎፈረው ደጋፊ September 18, 2025 ሊውስ ሱአሬዝ ያቋቋመውን ቡድን እንዲቀላቀል ሊዮኔል ሜሲን ጋበዘ May 28, 2025 የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ አዲስ የዝውውር ክብረወሰን አስመዘገበ August 21, 2025