ኦስማን ደምበሌ የ2025 የባላንዶር ሽልማትን አሸነፈ Post published:September 23, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN- መስከረም 12/2017 ዓ.ም በፈረንሳይ ፓርሲ በመካሄድ ላይ ባለው የ2025 የባላንዶር ሽልማት ውድድር ለሃገሩ ክለብ PSG የሚጫወተው ፈረንሳያዊው ኦስማን ደንበሌ አሸናፊ ሆኗል። ተጫዋቹ ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ዘመን በተሰለፈባቸው አጠቃላይ ጨዋታዎች 37 ጎሎችን ከመረብ አገናኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን አባል የሆኑ ሦስት ተጫዋቾች ለሸገር ከተማ ፈረሙ December 11, 2025 ዲያዝ የመጀመሪያ ግቡን ባስቆጠረበት ጨዋታ ባየርን ሙኒክ የጀርመን ሱፐር ካፕ አሸናፊ ሆነ August 17, 2025 ማንችስተር ዩናይትድ ከ ብራይተን ፤ ፖርትስማውዝ ከ አርሰናል፡- የኤፍ ኤ ካፕ 4ኛ ዙር የዛሬ ተጠባቂ ጨዋታዎች January 11, 2026