ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በኒውዮርክ እየተካሄደ በሚገኘዉ 80ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ንግግር አደረጉ Post published:September 26, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN መስከረም 15/2018 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዝዳንት ታየ አጽቀሥላሴ በኒውዮርክ እተካሄደ በሚገኘዉ 80ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ንግግር አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤትን ለማሻሻል አስቸኳይ እርምጃ መወሰድ እንዳለበትና ለአፍሪካ ውክልና ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በአማራ ክልል የህግ የበላይነት ከማስከበሩ በተጓዳኝ አበረታች የልማት ተግባራት እየተከናወኑ ነው – የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ February 11, 2025 ባለፉት 6 ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ55 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ ተገኝቷል-የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን January 26, 2025 የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት የሥራ ድርሻ ምንድነው? February 12, 2025
በአማራ ክልል የህግ የበላይነት ከማስከበሩ በተጓዳኝ አበረታች የልማት ተግባራት እየተከናወኑ ነው – የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ February 11, 2025