ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጂግጂጋ ከተማ ገቡ Post published:October 1, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 21/2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና አደም ፋራህን ጨምሮ ከከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ጂግጂጋ ከተማ ገብተዋል። በጉብኝታቸውም በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን የሚጎበኙ ስለመሆኑ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ባለፉት አምስት ዓመታት አስደናቂ ለውጥ አስመዝግባለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) February 15, 2025 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ያለውን ፈጣን ለውጥ ጉባኤተኞች እንዲገነዘቡ አድርጓል፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት February 17, 2025 ኢትዮጵያ ውጤታማ ባለብዙ ወገን ግንኙነትን በጋራ ለማስፈን ቁርጠኛ ናት፦ አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ June 11, 2024
38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ያለውን ፈጣን ለውጥ ጉባኤተኞች እንዲገነዘቡ አድርጓል፡- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት February 17, 2025