ክሪስትያኖ ሮናልዶ የመጀመሪያው ቢሊየነር እግርኳስ ተጫዋች ሆነ Post published:October 8, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN-መስከረም 28/2018 ዓ.ም ፖርቹጋላዊው የ40 ዓመት ተጫዋች የመጀመሪያው ቢሊየነር እግርኳስ ተጫዋች መሆኑን ብሉመበርግ አሳውቋል። ለሳውዲ አረቢያው አል ናስር መፈረሙ የተትረፈረፈ ገንዘብ እንዲያገኝ ያስቻለው ሮናልዶ አሁን ላይ 1.04 ቢሊየን ፓውንድ የሚገመት ሀብት እንዳለው ዘገባው ጠቅሷል። በተለያየ የንግድ ስራ ላይ የሚሳተፈው ሮናልዶ የአል ናስር ውሉ በዓመት እስከ 300 ሚሊየን ፓውን እንደሚያስገኝለት ይነገራል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሊጉ ጅማሮና ተጠባቂ ጨዋታዎች August 16, 2025 የቼልሲ ተጫዋቾች ከዓለም የክለቦች ዋንጫ ውድድር ያገኙትን ቦነስ ግማሹን ለዲያጎ ጆታ ቤተሰቦች ሊሰጡ ነው August 14, 2025 አሌክሳንደር ኢዛክ ግብ ባስቆጠረበት ጨዋታ ሊቨርፑል ቀጣዩን ዙር ተቀላቀለ September 24, 2025