ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቶዮ ሶላር ኢነርጂ ምዕራፍ ሁለትን፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎችን እና የኤች.ዜድ ጋዝ ማምረቻ ፋብሪካን መረቁ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ክሪስትያኖ ሮናልዶ የመጀመሪያው ቢሊየነር እግርኳስ ተጫዋች ሆነ Post published:October 8, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN-መስከረም 28/2018 ዓ.ም ፖርቹጋላዊው የ40 ዓመት ተጫዋች የመጀመሪያው ቢሊየነር እግርኳስ ተጫዋች መሆኑን ብሉመበርግ አሳውቋል። ለሳውዲ አረቢያው አል ናስር መፈረሙ የተትረፈረፈ ገንዘብ እንዲያገኝ ያስቻለው ሮናልዶ አሁን ላይ 1.04 ቢሊየን ፓውንድ የሚገመት ሀብት እንዳለው ዘገባው ጠቅሷል። በተለያየ የንግድ ስራ ላይ የሚሳተፈው ሮናልዶ የአል ናስር ውሉ በዓመት እስከ 300 ሚሊየን ፓውን እንደሚያስገኝለት ይነገራል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አርሰናል ፣ ሪያል ማድሪድ እና ፓሪሰን ዠርማ ሩብ ፍፃሜውን ተቀላቀሉ March 18, 2026 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመርሃግብር ማሟያ ጨዋታውን ዛሬ ያደርጋል October 8, 2025 “ማንችስተር ዩናይትድ እንደሚያስፈርመኝ ሳውቅ አልቅሻለሁ” ቡርኖ ፈርናንዴዝ January 30, 2026