አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ክሪስትያኖ ሮናልዶ የመጀመሪያው ቢሊየነር እግርኳስ ተጫዋች ሆነ Post published:October 8, 2025 Post category:እግር ኳስ AMN-መስከረም 28/2018 ዓ.ም ፖርቹጋላዊው የ40 ዓመት ተጫዋች የመጀመሪያው ቢሊየነር እግርኳስ ተጫዋች መሆኑን ብሉመበርግ አሳውቋል። ለሳውዲ አረቢያው አል ናስር መፈረሙ የተትረፈረፈ ገንዘብ እንዲያገኝ ያስቻለው ሮናልዶ አሁን ላይ 1.04 ቢሊየን ፓውንድ የሚገመት ሀብት እንዳለው ዘገባው ጠቅሷል። በተለያየ የንግድ ስራ ላይ የሚሳተፈው ሮናልዶ የአል ናስር ውሉ በዓመት እስከ 300 ሚሊየን ፓውን እንደሚያስገኝለት ይነገራል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ ለቡድኑ አባላት እና ለኢትዮጵያ ሕዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ December 2, 2025 አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን በሰፊ የግብ ልዩነት በማሸነፍ የሊጉ መሪ ሆነ August 24, 2025 የአቃቂ ዓለም አቀፍ ስቴዲየም እና የአቃቂ ድልድይ በዚህ ዓመት ይጠናቀቃሉ February 8, 2026
ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ ለቡድኑ አባላት እና ለኢትዮጵያ ሕዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላለፉ December 2, 2025