የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው እለት ያካሂዳል Post published:October 12, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ወቅታዊ AMN – ጥቅምት 02/2018 ዓ.ም 3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘምን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው እለት በአድዋ ድል መታሰቢያ በሚገኘው የምክር ቤቱ የመሰብሰቢያ አደራሽ ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ በጉባኤው ላይ የምክር ቤቱ አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች እንደሚገኙ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለኤኤምኤን በላከዉ መረጃ አስታዉቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጥበብ ሀገርን በማነፅ ጉዞ ውስጥ አይነተኛ ሚና አላት -ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 18, 2024 እድሜያቸው ለስራ ያልደረሰ ታዳጊ ህጻናትን ለቤት አጋዥነት ማሰማራት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል- የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ December 24, 2024 ባለስልጣኑ የድምፅ እና የምስል ስቱዲዮ ገንብቶ በማጠናቀቅ የምርቃት ፕሮግራም አካሄደ September 16, 2025
እድሜያቸው ለስራ ያልደረሰ ታዳጊ ህጻናትን ለቤት አጋዥነት ማሰማራት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል- የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ December 24, 2024