የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው እለት ያካሂዳል Post published:October 12, 2025 Post category:አዲስ አበባ / ወቅታዊ AMN – ጥቅምት 02/2018 ዓ.ም 3ኛው የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘምን 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን በነገው እለት በአድዋ ድል መታሰቢያ በሚገኘው የምክር ቤቱ የመሰብሰቢያ አደራሽ ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ ያካሂዳል፡፡ በጉባኤው ላይ የምክር ቤቱ አባላት፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና ሌሎች ተጋባዥ እንግዶች እንደሚገኙ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ለኤኤምኤን በላከዉ መረጃ አስታዉቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በጥራት ለሃገር ኩራት የሆኑ እጆች September 8, 2025 ንብረትነቱ የአራዳ ክፍለ ከተማ የፅዳት አስተዳደር የሆነ የደረቅ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ የሰረቀ ተከሳሽ በ6 ዓመት ከ6 ወር ፅኑ እስራት ተቀጣ March 6, 2025 የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ስራዎች የመዲናዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ገጽታ የቀየሩ ስራዎች መሆናቸውን የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት ገለጹ October 13, 2025
የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ስራዎች የመዲናዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ገጽታ የቀየሩ ስራዎች መሆናቸውን የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባላት ገለጹ October 13, 2025