በስሎቬኒያ ሉብሊያ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጁ Post published:October 19, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ጥቅምት 9/2018 ዓ.ም በሱሎቬኒያ ሉብሊያ በተካሄደ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጅተዋል። በወንዶች ውድድር አትሌት ሃፍታሙ አባዲ በ2:06:52 በመግባት በቀዳሚነት አጠናቋል። በውድድሩ ላይ የተሳተፈው ሌላኛዉ ኢትዮጵያዊ አትሌት ከማል ሁሴን ሦስተኛ ወጥቷል። በሴቶች አትሌት ትግስት ገዛኸኝ በ2:22:46 በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የስፖርቱ ዓለም ህያው ስብዕና August 30, 2025 ከአትሌቲክሱ ባለ ድሎች ምን እንማር? September 27, 2025 አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፈች September 20, 2023