ኮሚሽኑ በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚድያ ባለሙያዎች ጋር እየተወያየ ነው Post published:October 22, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚዲያ ባለድርሻ አካላት ጋር መወያየት ጀምሯል። ውይይቱ በትግራይ ክልል ለሚካሄደው ምክክር ግንዛቤ በማስጨበጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ውይይቱ በሁለት ዙር እንደሚካሄድና አስከ መጪው ቅዳሜ ጥቅምት 15 ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቀጥል መሆኑን ኮሚሽኑ ለኤኤምኤን ዲጂታል ሚዲያ በላከዉ መረጃ አስታዉቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመደመር መንግስት መጽሃፍ ለአፍሪካ መንግስታት ጭምር ፈር ቀዳጅ እንደሚሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ August 20, 2025 በሃገሪቱ ጠንካራ፣ ዘላቂና እውነተኛ የዲሞክራሲ እና የመድብለ ፓርቲ ስርዓት ለመገንባት የፖለቲካ ፓርቲዎች ከፍተኛ ድርሻ አላቸው November 15, 2025 የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለከተማዋ ዕድገት እየሰጡ ላሉት በሳል አመራር እውቅና ሰጠ June 3, 2025