ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ኮሚሽኑ በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚድያ ባለሙያዎች ጋር እየተወያየ ነው Post published:October 22, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN ጥቅምት 12/2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚዲያ ባለድርሻ አካላት ጋር መወያየት ጀምሯል። ውይይቱ በትግራይ ክልል ለሚካሄደው ምክክር ግንዛቤ በማስጨበጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ያለመ መሆኑ ተገልጿል። ውይይቱ በሁለት ዙር እንደሚካሄድና አስከ መጪው ቅዳሜ ጥቅምት 15 ለተከታታይ አራት ቀናት የሚቀጥል መሆኑን ኮሚሽኑ ለኤኤምኤን ዲጂታል ሚዲያ በላከዉ መረጃ አስታዉቋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “ወደ ኋላ የቀረንባቸውን ጊዜያት በሚያካክስ መልኩ መፍጠን ይጠበቅብናል” December 13, 2025 የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ November 15, 2025 የፖለቲካ ልሂቃን ከሃገሪቱ ባህልና እሴት ጋር የሚስማማ ዲሞክራሲያዊ ባህልን ለመገንባት የደርሻቸዉን ሊወጡ እንደሚገባ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ July 23, 2025
የፖለቲካ ልሂቃን ከሃገሪቱ ባህልና እሴት ጋር የሚስማማ ዲሞክራሲያዊ ባህልን ለመገንባት የደርሻቸዉን ሊወጡ እንደሚገባ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ July 23, 2025