ከአዘዞ ጀምሮ እስከ ፒያሳ የተጀመረው የኮሪደር ልማት ሥራ ጎንደር ዳግም ለመወለድ እያማጠች እንደሆነ ያሳያል። ይህ ምጥ ሙያተኛ ይፈልጋል፤ ሐኪም ይፈልጋል። አሁን ባለበት ከቀረ ይጨነግፋል፤ አይወለድም። ደግፈን አግዘን እንዲወለድ ካደረግነው ግን ልክ በፋሲል ቅጥር ግቢ እንደሚታየው ያለ ውበት በመላ ጎንደር ከተማ ውስጥ ሊታይ ይችላል። Post published:November 7, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ቱርዝም / ኢትዮጵያ ለጎንደር ዳግም መወለድ ግራና ቀኝ ሳንመለከት ይህንን ዕድል እንጠቀምበት። ዕድል ያልፋል። ዕድልን መጠቀም የብልሆች፣ የዐዋቂዎች፣ የአስተዋዮች እና የጥበበኞች ልምምድ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የለውጡ መንግሥት ኪነ ጥበብን የኢትዮጵያ ብልፅግና ማሳለጫ አድርጎ ይመለከታል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ September 28, 2025 የራስን ስልጣን ለማስቀጠል የሚደረግ የጦርነት ቅስቀሳ በትግራይ ህዝበ ተቀባይነት የለውም- ዶክተር አረጋዊ በርሄ March 17, 2025 የጤና ቱሪዝም ጡቦች December 27, 2025
የለውጡ መንግሥት ኪነ ጥበብን የኢትዮጵያ ብልፅግና ማሳለጫ አድርጎ ይመለከታል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ September 28, 2025