አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አትሌት መልክናት ውዱ የ25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ሆነች Post published:November 23, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ህዳር 14/2018 አትሌት መልክናት ውዱ የ25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪ.ሜትር የጎዳና ውድድር አሸናፊ ሆናለች:: የሩጫ ውድድሩ “ሀገር በ10 ኪሎ ሜትር ትደምቃለች “በሚል መሪ ቃል 55 ሺ ህዝብ የሚሳተፍበት የጎዳና ላይ ውድድር መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ አድርጓል። ታላቁ ሩጫ ከስፖርቱ ባለፈ የሀገር ገጽታ በመገንባት እና ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያን በልዩ ድምቀት አስጀመሩ November 23, 2025 ነገ በቻይና ሻንጋይ በሚካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር በርካታ ኢትዮጵያውያን ይሳተፋሉ May 2, 2025 የፓሪስ ኦሎምፒክ አስገራሚ ክስተቶች August 4, 2024