አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አትሌት መልክናት ውዱ የ25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ሆነች Post published:November 23, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ህዳር 14/2018 አትሌት መልክናት ውዱ የ25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪ.ሜትር የጎዳና ውድድር አሸናፊ ሆናለች:: የሩጫ ውድድሩ “ሀገር በ10 ኪሎ ሜትር ትደምቃለች “በሚል መሪ ቃል 55 ሺ ህዝብ የሚሳተፍበት የጎዳና ላይ ውድድር መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ አድርጓል። ታላቁ ሩጫ ከስፖርቱ ባለፈ የሀገር ገጽታ በመገንባት እና ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ሁለተኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሎምፒክ ጨዋታዎች ዛሬ ይጠናቀቃል November 2, 2025 በ2025 የሴኡል ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ March 16, 2025 የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጤና አገልግሎት ዋና መምሪያ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም የማጠቃለያ እና የምስጋና ፕሮግራሞ አካሄደ November 22, 2024