አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
አትሌት መልክናት ውዱ የ25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ሆነች Post published:November 23, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN ህዳር 14/2018 አትሌት መልክናት ውዱ የ25ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪ.ሜትር የጎዳና ውድድር አሸናፊ ሆናለች:: የሩጫ ውድድሩ “ሀገር በ10 ኪሎ ሜትር ትደምቃለች “በሚል መሪ ቃል 55 ሺ ህዝብ የሚሳተፍበት የጎዳና ላይ ውድድር መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ አድርጓል። ታላቁ ሩጫ ከስፖርቱ ባለፈ የሀገር ገጽታ በመገንባት እና ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ህመሟ ሳይበግራት ሀገሯን ከፍ ያደረገቸው አትሌት September 6, 2025 ለአትሌቲክሱ ፍትሐዊነት የቴክኖሎጂ ሚና August 23, 2025 አዲስ አበባ – የዓለም አቀፍ ስፖርት ቱሪዝም አዲስ መዳረሻ April 19, 2026