አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ይስማው ድሉ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር አሸናፊ ሆነ Post published:November 23, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN- ህዳር 14/2018 ዓ.ም ይስማው ድሉ በ25ኛውታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ2018 ሶፊ ማልት ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአንጋፋ አትሌቶች ውድድር በወንዶች የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር ይስማው ድሉ በአሸናፊነት ማጠናቀቅ ችሏል፡፡ በታምራት ቢሻው 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ2025 የሴኡል ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ March 16, 2025 በሎዛን ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቀሉ August 20, 2025 39 አባላትን ያካተተዉ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን ማምሻውን ወደ ጃፓን ቶኪዮ አመራ September 10, 2025