አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ይስማው ድሉ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር አሸናፊ ሆነ Post published:November 23, 2025 Post category:አትሌቲክስ AMN- ህዳር 14/2018 ዓ.ም ይስማው ድሉ በ25ኛውታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ2018 ሶፊ ማልት ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡ በ25ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የአንጋፋ አትሌቶች ውድድር በወንዶች የ10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር ይስማው ድሉ በአሸናፊነት ማጠናቀቅ ችሏል፡፡ በታምራት ቢሻው 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሲላሲያ ዳይመንድ ሊግ አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ በ1 ሺ 500 ሜትር አሸነፈች August 16, 2025 የታላቁ ሩጫ የሩብ ክፍለ ዘመን ጉዞ ሲቃኝ November 22, 2025 አትሌቲክሱን ወደ ቀደመ ክብሩ ለመመለስ ከቀጣዩ አመራር ምን ይጠበቃል? December 21, 2024