በደማቁ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ! Post published:November 23, 2025 Post category:ማህበረሰብ / ማኅበራዊ በውድድሩ ላይ 55 ሺህ ተሳታፊዎች ይካፈሉበታል ከኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተጨማሪ የኬንያ እና ዩጋንዳ አትሌቶች ይሳተፋሉ በውድድሩ ላይ ከ25 የውጭ ሀገራት የተወጣጡ ከ250 በላይ ተሳታፊዎች ይታደሙበታል ውድድሩ ዘንድሮ የሚካሄደው 25ኛ ዓመቱን እያከበረ ባለበት ወቅት መሆኑ ተመላክቷል ታላቁ ሩጫ ከስፖርቱ ባለፈ የሀገር ገጽታ በመገንባት እና ኢትዮጵያን በማስተዋወቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተወጣ ይገኛል 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የጥምቀት በዓል የህዝቦችን ትስስር በማጠናከር ፣ቱሪዝምን በማሳደግ እና ከተሞችን በማነቃቃት ረገድ ትልቅ ሚና አለው፡-አቶ ጃንጥራር አባይ January 19, 2025 ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከበር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጎዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠየቀ June 4, 2025 የመንዙማ በረከቶች March 29, 2025
የጥምቀት በዓል የህዝቦችን ትስስር በማጠናከር ፣ቱሪዝምን በማሳደግ እና ከተሞችን በማነቃቃት ረገድ ትልቅ ሚና አለው፡-አቶ ጃንጥራር አባይ January 19, 2025
ህዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን ሲያከበር በመረዳዳትና በመተሳሰብ ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጎዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጠየቀ June 4, 2025