የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Post published:December 4, 2025 Post category:አፍሪካ AMN-ሕዳር 25/2018 ዓ.ም የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በአፍሪካ የላቀ ሥራ ለሠሩ ጋዜጠኞች የእውቅና ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። በዝግጅቱ ላይ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጉባኤው አፍሪካ በዓለም አቀፍ መድረክ በአንድ አቋም ድምጿን የምታሰማበት ውሳኔ የሚተላለፍበት መሆኑን ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለፁ September 8, 2025 በታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃ ላይ የትኞቹ የውጭ ሀገራት መሪዎች ተገኙ ? September 9, 2025 አፍሪካ የተኩስ ድምጽ የማይሰማበት እህጉር እንድትሆን እየተደረጉ ያሉ ጥረቶች ተጠናክረዉ እንዲቀጥሉ የአፍሪካ ህብረት ጥሪ አቀረበ November 18, 2025