የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Post published:December 4, 2025 Post category:አፍሪካ AMN-ሕዳር 25/2018 ዓ.ም የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በአፍሪካ የላቀ ሥራ ለሠሩ ጋዜጠኞች የእውቅና ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። በዝግጅቱ ላይ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በደቡብ አፍሪካና በሳውዲ አረቢያ ያሉ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን አግባብነት የሌለዉን ጥቃት ለማስቆም የተለያዩ ተግባራትና ወይይቶች እየተደረጉ ነዉ – የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር May 21, 2026 ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ አጋርነታቸውን ለማጠናከር እንደሚሰሩ ገለጹ November 27, 2025 ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የአባይ ልጆችን አንድ የሚያደርግ መሆኑን ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ገለጹ September 9, 2025
በደቡብ አፍሪካና በሳውዲ አረቢያ ያሉ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን አግባብነት የሌለዉን ጥቃት ለማስቆም የተለያዩ ተግባራትና ወይይቶች እየተደረጉ ነዉ – የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር May 21, 2026