የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Post published:December 4, 2025 Post category:አፍሪካ AMN-ሕዳር 25/2018 ዓ.ም የአፍሪካ ሚዲያ አዋርድ ሥነ-ሥርዓት በአዲስ አበባ በስካይላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በአፍሪካ የላቀ ሥራ ለሠሩ ጋዜጠኞች የእውቅና ሽልማት የሚሰጥ ይሆናል። በዝግጅቱ ላይ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወ/ሮ እናትዓለም መለሰ፣ የቱሪዝም ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች እና ከአፍሪካ ሀገራት የመጡ እንግዶች በመሳተፍ ላይ ናቸው። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚዲያ ሽልማቱ አፍሪካ በዓለም የመረጃ መድረክ እያደገ የመጣውን ተጽእኖዋን የሚያሳይ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ ገለጹ December 5, 2025 በቀጣናው የዓሣ ምርትና ንግድን ዘመናዊና ቀልጣፋ እንዲሆን የጋራ ጥረት ማድረግ እንደሚገባ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አስታወቀ August 12, 2025 ኢትዮጵያ አፍሪካን አንድ በሚያደርጉ አሰባሳቢ አጀንዳዎች በታሪክ የሚዘከር ታላላቅ ሥራዎች እያከናወነች ነው ሲሉ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ October 15, 2025
የሚዲያ ሽልማቱ አፍሪካ በዓለም የመረጃ መድረክ እያደገ የመጣውን ተጽእኖዋን የሚያሳይ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ ገለጹ December 5, 2025
በቀጣናው የዓሣ ምርትና ንግድን ዘመናዊና ቀልጣፋ እንዲሆን የጋራ ጥረት ማድረግ እንደሚገባ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) አስታወቀ August 12, 2025
ኢትዮጵያ አፍሪካን አንድ በሚያደርጉ አሰባሳቢ አጀንዳዎች በታሪክ የሚዘከር ታላላቅ ሥራዎች እያከናወነች ነው ሲሉ አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ October 15, 2025