አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፒያሳ ነዋሪዎች የገቡበትን ሰፈር ጎበኙ Post published:December 7, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ AMN ህዳር 28/2018 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት በማለዳ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፒያሳ ነዋሪዎች የገቡበትን ሰፈር ሄደን ጐብኝተናቸዋል ብለዋል። ልጆች ምቹ መጫወቻ ሜዳዎች ፣ ወጣቶች የስፓር ሜዳ እና ለነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠሩላቸዉ ሱቆች እንዲሁም የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች ተሟልቶላቸውና ደስ ብሏቸዉ በማየታችን እኛም በጣም ደስ ብሎናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like 72ኛው የቦረና ኦሮሞ የገዳ ስልጣን (ባሊ) ርክክብ ስነ ስርዓት በማስመልከት የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው January 24, 2025 የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች በመንግሥትና በግል ባለሃብቱ የማይሸፈኑ የልማት ሥራዎችን በመተካት ወሳኝ ሚና እየተወጡ ይገኛሉ- አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር January 14, 2025 “ለነገዋ” የሴቶች ተሀድሶ እና የክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል እና ብርሃን የአይን ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ለሌሎች ተሞክሮ መሆን የሚችሉ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች ናቸው-የፌዴራል የሱፐርቪዥን ቡድን December 17, 2024
የሲቪል ማኀበረሰብ ድርጅቶች በመንግሥትና በግል ባለሃብቱ የማይሸፈኑ የልማት ሥራዎችን በመተካት ወሳኝ ሚና እየተወጡ ይገኛሉ- አፈ-ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር January 14, 2025
“ለነገዋ” የሴቶች ተሀድሶ እና የክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል እና ብርሃን የአይን ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ለሌሎች ተሞክሮ መሆን የሚችሉ ሰው ተኮር የልማት ስራዎች ናቸው-የፌዴራል የሱፐርቪዥን ቡድን December 17, 2024