ከንቲባ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፒያሳ ነዋሪዎች የገቡበትን ሰፈር ጎበኙ Post published:December 7, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ማኅበራዊ AMN ህዳር 28/2018 ዓ.ም ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት በማለዳ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የፒያሳ ነዋሪዎች የገቡበትን ሰፈር ሄደን ጐብኝተናቸዋል ብለዋል። ልጆች ምቹ መጫወቻ ሜዳዎች ፣ ወጣቶች የስፓር ሜዳ እና ለነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠሩላቸዉ ሱቆች እንዲሁም የጋራ መገልገያ መሰረተ ልማቶች ተሟልቶላቸውና ደስ ብሏቸዉ በማየታችን እኛም በጣም ደስ ብሎናል ሲሉ ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጤናማ፣ ውብና ዘመናዊ የመኖሪያ መንደሮችን እየገነባን ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 23, 2026 የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚናትና ፖለቲካዊ ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡ February 18, 2026 ሃደ ሲንቄ – የኦሮሞ ህዝብ ለሴቶች ያለውን ክብር የሚገልፅበት ትልቁ ባህላዊ እሴት ነዉ October 1, 2025
የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚናትና ፖለቲካዊ ተሳትፎ ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች፣ ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡ February 18, 2026