ከንቲባ አዳነች አቤቤ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:December 8, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / በዓል / ኢትዮጵያ AMN ሕዳር 29/2018 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል አደረሳችሁ ሲሉ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት መላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለ20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን ክብረ በዓል አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሃይማኖት ተቋማት በአስተምህሮአቸው እና መልእክቶቻቸው ለአብሮነት፣ ወንድማማችነትና አንድነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ March 12, 2025 የስንዴ ልማት ክንውን የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ የኢንደስትሪ ግብዓትን በማስፋት ረገድ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ November 9, 2024 የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024
የሃይማኖት ተቋማት በአስተምህሮአቸው እና መልእክቶቻቸው ለአብሮነት፣ ወንድማማችነትና አንድነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል-የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ March 12, 2025
የስንዴ ልማት ክንውን የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ የኢንደስትሪ ግብዓትን በማስፋት ረገድ ትልቅ ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ November 9, 2024
የአጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ልዩነቶችን ይፈታል ያልናቸውን ሀሳቦች በነጻነት የገለጽንበት ነው፦ የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ተሳታፊዎች October 3, 2024