“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጠዉ Post published:December 13, 2025 Post category:ቪዲዮዎች AMN ሕዳር 30/2018 ዓ.ም “ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጥቶታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጅ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለ“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም. መስጠቱን ከቦርዱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አምራች ኢንዱስትሪው በቀላሉ አገልግሎት የሚያገኝበት አዲስ ቴክኖሎጂ ተዋወቀ December 13, 2025 ፕሬዚዳንት ትራምፕ ኢራን ላይ ጥቃት የመሰንዘሩን ጉዳይ እያሰቡበት እንደሆነ ገለጹ June 19, 2025 የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሳምንቱ አነጋጋሪ ተግባራት February 22, 2025