ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጠዉ Post published:December 13, 2025 Post category:ፖለቲካ AMN ሕዳር 30/2018 ዓ.ም “ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ተሰጥቶታል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በዐዋጅ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ለ“ዲሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት)” ሕጋዊ የክልላዊ ፖለቲካ ፓርቲነት ማረጋገጫ የምሥክር ወረቀት ኅዳር 29 ቀን 2018 ዓ.ም. መስጠቱን ከቦርዱ ያገኘነዉ መረጃ ያሳያል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ ልማት፣ ዘላቂ ሰላምና ዲሞክራሲን እውን ለማድረግ የተያዙ ሀገራዊ ግቦች እንዲሳኩ ህዝቡን በንቅናቄ የማሳተፍ ስራዎች ሊጠናከሩ ይገባል ሲሉ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ October 19, 2025 “ኢትዮጵያን መገንባት ላይ የማንለያይ መሆን አለብን” June 21, 2025 የኢትዮጵያውያን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ክብረበዓላት ለሀገራዊ አንድነት የማይተካ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ September 27, 2025
በኢትዮጵያ ልማት፣ ዘላቂ ሰላምና ዲሞክራሲን እውን ለማድረግ የተያዙ ሀገራዊ ግቦች እንዲሳኩ ህዝቡን በንቅናቄ የማሳተፍ ስራዎች ሊጠናከሩ ይገባል ሲሉ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ October 19, 2025
የኢትዮጵያውያን ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ ክብረበዓላት ለሀገራዊ አንድነት የማይተካ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ገለጸ September 27, 2025